и посмотреть медиа
EBS TV - эфиопское ТВ
и посмотреть медиа
Канал эфиопского телевидения EBS: новости, программы, шоу и прямые трансляции.
Канал эфиопского телевидения EBS: новости, программы, шоу и прямые трансляции.
📺 EBS TV — ведущий эфиопский телеканал в Telegram. Доступ к новостям, ток-шоу, развлекательным программам и культурному контенту.
📰 Ежедневные выпуски новостей: политика, экономика, спорт Эфиопии и Африки. Плюс эксклюзивные интервью, документальные фильмы и живые эфиры.
🎭 Разнообразие: от образовательных передач до музыки и сериалов. Удобно для диаспоры и любителей эфиопской культуры — смотрите в любое время без кабельного ТВ.
በትግራይ ክልል በ2018 ዓ.ም. 33 ሴቶች በግፍ መገደላቸው ተገለጸ። እየተጠናቀቀ ባለው 2018 ዓ.ም. ብቻ በትግራይ 33 ሴቶች በግፍ መገደላቸውን የትግራይ ሴቶች ማህበር አስታወቀ። ማህበሩ የተጎጂዎች ቤተሰቦች ፍትህ እንዲያገኙና የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥ እየሰራ መሆኑን ገልጿል። ይህ መረጃ የተሰማው በቅርቡ በመቐለ ከተማ የዘውዱ ሃፍቱ ግድያ ጉዳይ ላይ የተላለፈውን የፍርድ ቤት ውሳኔ በመቃወም የሴቶች መብት ተሟጋቾች እያካሄዱ ካሉት እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ ነው። በመቐለ ከሁለት ዓመት በፊት በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደለችውን ዘውዱ ሃፍቱን ግድያ በተመለከተ፣ የመቐለ ማዕከላዊ ፍርድ ቤት ሐምሌ 29 ቀን 2018 ዓ.ም. ተከሳሾቹ በነፃ እንዲለቀቁ ውሳኔ ሰጥቷል። የፍርድ ቤቱን ውሳኔ በመቃወም ዘጠኝ የሴቶች መብት ተሟጋች ሲቪል ማህበራት የጋራ መግለጫ አውጥተዋል። የመቐለ ዓቃቤ ሕግም የፍርድ ቤቱን ውሳኔ በመቃወም ይግባኝ ማቅረቡ ታውቋል። በተጨማሪም የዘውዱ ሃፍቱ ግድያ ጉዳይ ላይ የተላለፈው ውሳኔ " ኢ-ፍትሃዊ ነው " በሚል በርካታ ሴቶች የዘንድሮውን የአሸንዳ በዓል ጥቁር ልብስ በመልበስ ለማሰብ የሚጠይቅ እንቅስቃሴ ጀምረዋል። ተሳታፊዎቹ ሙሉ ጥቁር ልብስ በመልበስ " የዘንድሮ የአሸንዳ አምባሳደር ዘውዲ ናት፤ ፍትህ በግፍ ለተገደለችው ዘውዲ " የሚሉ እና የሴቶች መብት እንዲከበር የሚጠይቁ መልዕክቶችን በማስተላለፍ ላይ ናቸው። እንቅስቃሴው በተለይም በማህበራዊ ሚዲያ ገፆች በስፋት እየተሰራጨ ይገኛል። የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ በበኩሉ እንቅስቃሴውን በመቃወም፣ የአሸንዳ በዓል ባህሉንና እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር የሚያስገነዝብ መግለጫ ቢያወጣም፣ የሴቶቹ የተቃውሞ እንቅስቃሴ በማህበራዊ ሚዲያ ቀጥሏል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
Открыть канал и посмотреть медиаТолько зарегистрированные пользователи могут делиться своим мнением.
Станьте первым, кто поделится своим впечатлением об этом ресурсе!
Обновления от John Adams - австралийского эксперта по экономике и политике. Анализ рынков и событий.
Актуальные новости о DM и EL. События, анонсы и эксклюзивы в тематическом канале для посвященных.